መጽሐፍ አቡሻክር
(0) 0 Reviews 0 Orders 0 Wish listed
2,250.00ETB
Quantity :
Total price :
  (Tax : )
Out of stock
አቡሻክር ማለት ወልደ አብ ክቡር ማለት ሲሆን አብሻክር በዐረብኛ ወልደ አብ ክቡር በግእዝ አቡ አባት ሻክር በአማርኛ የክቡር አባት ልጅ ማለት ነው ሁለትኛ አቡሻክር ማለት አበ ስብሐት ማለት በዐለ አኰቴት የምስጋና አባት የምስጋና ባለቤት አዕኳቲ አመስጋኝ ማለት ነው የተነሣበት ዘመን በ 6750 ዐመተ ዐለም በ1250 ዐመተ ምሕረት እስክንድር በነገሠ በ1569 ዐመት ሲሆን ትሩፋት ሠርቶ ግብር ገብቶ 40 ዘመን ዘግቶ በመንፈስ ቅዱስ ኀይል ተቃኝቶ የዚህን መጽሐፍ ጥልቅና ረቂቅ ምስጢር እግኝቶ ዐለም ከተፈጠረ ጀምሮ እስከ ዐለም ፍጻሜ ያለውን የዘመን ቀመር (አቈጣጠር) ጽፎ ለዐለም ዕውቀቱን ያበረከተ ሊቅ ሲሆን መጽሐፉም በራሱ በደራሲዉና በጸሐፊው ስም አቡሻክርተብሏል ልጅ በአባቱ ስም እንዲጠራ እንዲታወቅ፡፡ ይደልዎ ለዘያነብብ ቅድመ ይዝክር ስሞ ለበዐለ መጽሐፍ ወእምዝ ያንብብ ወይምሀር እንዲል መጽሐፍን ለሚያነብ ሰው ሁሉ አስቀድሞ የመጽሐፉን ባለቤት ስም ጠቅሶ (ጠርቶ) ከዚህ በኋላ ማንበብና ማስተማር ይገባዋል እንዳለ ዮሐንስ አፈወርቅ፡

No review given yet!

More from the store
COMPASS MATHEMATICS GUIDE GRADE 7-8
550.00ETB
ሕይወተ ወራዙት ክፍል 2
450.00ETB
ሕይወተ ወራዙት ክፍል አንድ
450.00ETB
Holly Bible
4,500.00ETB
የብርሃን እናት
700.00ETB
Total price :
  (Tax : )
Top