ሥርዓተ ቅዳሴና ምስጢራዊ ማብራሪያው
(0) 0 Reviews 0 Orders 0 Wish listed
450.00ETB
Quantity :
Total price :
  (Tax : )
Out of stock
በቅዳሴ ጊዜ የሚስቅ የሚሳለቅ ቢኖር ካህን ቢሆን ተቀብሎ ወጥቶ አንድ ሱባኤ (ሰባት)ቀን ይጹም ይስገድ ሕዝባዊ ቢሆን ግን ሳይቀበል ፈጥኖ ሊወጣ ይገባል፡፡ ካህኑ ተቀብሎ ይውጣ የተባለ አብነት ስለሆነ ቅዳሴውን ንቆት ብለው ምእመናን እንዳይሰናከሉ እንዳይጠራጠሩ ነው፡፡ ሕዝባዊ ግን የወጣበትን ምስጢርስለሚያውቁ ወጥቶ ሲሄድ እገሌ ቢስቅ ቢሳለቅ ቢናገርአስወጥተው ሰደዱት እኛንም እንደሱ አስወጥተው ይሰዱናል ብለው መቀጣጫ ያደርጉታልና ስለዚህ ነው፡፡

No review given yet!

More from the store
መጽሐፍ አቡሻክር
2,250.00ETB
አፄ ዘርአይ ያዕቆብና ስራዎቹ
990.00ETB
ለስድስተኛ ክፍሎች የተዘጋጀ ልዩ የክለሳ መፅሐፍ ሒሳብና አማርኛ
298.00ETB
social studies Grade 7-8
260.00ETB
Natural Science Exam Book Grade 9-12.
380.00ETB
Total price :
  (Tax : )

Similar products

Top