ሥርዓተ ቅዳሴና ምስጢራዊ ማብራሪያው
(0) 0 Reviews 0 Orders 2 Wish listed
450.00ETB
Quantity :
Total price :
  (Tax : )
Out of stock
በቅዳሴ ጊዜ የሚስቅ የሚሳለቅ ቢኖር ካህን ቢሆን ተቀብሎ ወጥቶ አንድ ሱባኤ (ሰባት)ቀን ይጹም ይስገድ ሕዝባዊ ቢሆን ግን ሳይቀበል ፈጥኖ ሊወጣ ይገባል፡፡ ካህኑ ተቀብሎ ይውጣ የተባለ አብነት ስለሆነ ቅዳሴውን ንቆት ብለው ምእመናን እንዳይሰናከሉ እንዳይጠራጠሩ ነው፡፡ ሕዝባዊ ግን የወጣበትን ምስጢርስለሚያውቁ ወጥቶ ሲሄድ እገሌ ቢስቅ ቢሳለቅ ቢናገርአስወጥተው ሰደዱት እኛንም እንደሱ አስወጥተው ይሰዱናል ብለው መቀጣጫ ያደርጉታልና ስለዚህ ነው፡፡

No review given yet!

More from the store
COMPASS MATHEMATICS GUIDE GRADE 7-8
550.00ETB
ሕይወተ ወራዙት ክፍል 2
450.00ETB
ሕይወተ ወራዙት ክፍል አንድ
450.00ETB
Holly Bible
4,500.00ETB
የብርሃን እናት
700.00ETB
Total price :
  (Tax : )
Top