አፄ ዘርአይ ያዕቆብና ስራዎቹ
(0) 0 Reviews 0 Orders 0 Wish listed
990.00ETB
Quantity :
Total price :
  (Tax : )
Out of stock
የደብረ ብርሃን ከተማን ሥም ስያሜ የአፄ ዘርዐ ያዕቆብ ዜና መዋዕል እንዲህ ዘግቦታል፡፡ "... ካህናቱ እግዚአብሔር ወረደ እያሉ ሲዘምሩ፣ በቁርባን ሰዓት 3ኛው ብርሃን ወረደ- መዘምራኑም ብርሃኑን ተመለከቱ ንጉሡም እኔም በዚህ ቤተክርስቲያን ላይ ሲወርድ በገሀድ አየሁ አለና ከግራ በሀልቲሐት ወስዶ የኤባን ምድር ለካህናቱ መተዳደሪያና ለሥርዓቱ ማስፈጸሚያ ይሆን ዘንድ እሰጣለሁ ብሎ ማለ"፡፡

No review given yet!

More from the store
ለአሸናፊነት ተገዛ
780.00ETB
How the stock market works
790.00ETB
ራስን መሸጥ
580.00ETB
The art of war
700.00ETB
በራስ መተማመን
380.00ETB
Total price :
  (Tax : )
Top