“ረደሳተ ግእዝ “ኆኅተ አእምሮ” (የስአምሮ ደጃፍ) ናቸው:: በደጃፍ በኩስ ወደ ውስጥ ዘልቀው እንዲገቡ በግእዝ ፊደል ደጃፍነት ጠቢባን ወደ ጥበብ እልፍኝ ገብተውበታል: ስንድ ሰው የሚደክመው በE እስኪከፈትስት በውጯ ኾና ነፋሱን፣ ፀሓዩን ታግዎ እየደጋገመ ደጃሩን ዘማንኳኳት ነው፡፡ ከተከፈተስት በኋላ ግን ወደ ቤት ውስጥ 70+ በቤቱ ውበት እየተደነቀ ዕረፍት እንዲያደርግ የፈደሳቱን ምስጢር፣ ኀደልና ቀመር በሚገባ የተረዳ ሰው፤ ዘመኑ ኹሉ በድካም ሳደኾን በመደነቅ ሳይ መደነቅ፣ በመገስጥ ሳይ መገስጥ ከእልፋ እየተሰጠው በሰዋስወ ጥበብ (በጥበብ መሰሳልነት) ሲመሳስስ ደናራል። ስንዳንዱ ከመሰሳሱ ታች በመኾን ስልፋ የፈጠራቸውን ግዙሩን ፍጥረታትን ያደንቅበታል፤ በጥበብ ከፍ ሲል የፌደሳቱ የመሰሳዕ ዕርከን መኻከሉ ሳይ በመቀም በርቀት የተፈጠሩት መሳኔክትን በማድነቅ ሲቆይ፤ በመጨረሻም በመሰሳሱ ጫፍ ሳደ እንደ ያዕቀብ መሰሳል ስስሩን ያውቅበታል፤ ያመሰግንበታል።*